Quantcast
Channel: , Author at Satenaw: Ethiopian News | Breaking News: Your right to know!
Browsing all 8076 articles
Browse latest View live

አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ መምሪያ ምክትል ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ የኢፌዴሪ ባለ ሙሉ ሥልጣን አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ መምሪያ ምክትል ዳይሬክተር ቶዶ ጆርጂ ቭላዲሚሮቪች ጋር ተወያዩ። ውይይቱ በዋናነት የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ እና የሁለቱን ሃገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ያተኮረ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

Rockets hit Bahir Dar for 3rd time

TPLF troops had destroyed Axum’s airport-Ethiopian gov’t Three rockets exploded around Bahir Dar city, the capital of Amhara region, residents said, in the third such attack since the start of the...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአማራ ልዩ ሃይል “ስጋት ነው” ሲባል አሜን ብለው ወገባቸውን የሰበሩ ብአዴኖች ዛሬ በምናቸው ቀና ይበሉ ….?!?...

Posted by admin | 15/01/2021 | የአማራ ልዩ ሃይል “ስጋት ነው” ሲባል አሜን ብለው ወገባቸውን የሰበሩ ብአዴኖች ዛሬ በምናቸው ቀና ይበሉ ….?!? መስከረም አበራ የአማራ ብልፅግና ፓርቲ መተከል ገብቶ ነፍሳትን የሚታደግ ልዩ ሃይል የማይልከው ለምንድን ነው? የሚል ጥያቄ ይነሳል። በሌላ በኩል የአማራ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

Ethiopian American Community Bank to Open in DC at Tadias Magazine

An Ethiopian American Community bank called Marathon International is in the process of opening in Washington, DC. (Photo: Shutterstock) Tadias MagazineBy Tadias Staff January 27th, 2018 New York...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

Captured TPLF leaders appeared in court in the capital Addis Ababa

Police told court that captured TPLF leaders attempted to overthrow the constitutional order through violence  TPLF leader, Sebhan Nega, arriving in court in the capital Addis Ababa (Screenshot from...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኮስተር ብሎ ለመታገል በአማራ ላይ የተጋረጠውን አደጋና መራሩን እውነት መጋፈጥ ያስፈልጋል…!!! (አቻምየለህ ታምሩ)

Posted by admin | 15/01/2021 | ኮስተር ብሎ ለመታገል በአማራ ላይ የተጋረጠውን አደጋና መራሩን እውነት መጋፈጥ ያስፈልጋል…!!! አቻምየለህ ታምሩ የመተከሉ ፍጅት ዋናው ተጠያቂ የኦሮሙማ ፕሮጀክት ዋና ስራ አስፈጻሚው ዐቢይ አሕመድ ቢሆንም ፍጅቱ ያለ ከልካይ በየለቱ እንዲቀጥል ያደረገው ግን ቆሞ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

Regional, City Administrators Discuss Election Plans, Set Direction

Addis Ababa, January 15/2021(ENA)  Regional and city administrations have held discussion about their election plans, security concerns and solutions at the Office of the Prime Minister today. The...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

Stanford Names Dr. Electron Kebebew Chief of General Surgery at Tadias Magazine

The Stanford University Department of Surgery has announced that Dr. Electron Kebebew will be the next chief of general surgery effective March 1, 2018. (Courtesy photo) Tadias MagazineBy Tadias Staff...

View Article


UN calls for urgent intervention as road traffic deaths more than doubled in...

United Nations calls for urgent intervention on road safety in Ethiopia as road traffic deaths in the country has more than doubled annually between 2007 and 2018, rising from 2,161 to 4,597. A newly...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሰሜን ሸዋ ዞን የደብረ ሲና ቆሎ ብራንድ (ልዩ መታወቂያ) ተሰጥቶት አውሮፓ ገበያ ደርሷል፡፡

በሰሜን ሸዋ ዞን የደብረ ሲና ቆሎ ብራንድ (ልዩ መታወቂያ) ተሰጥቶት አውሮፓ ገበያ ደርሷል፡፡ ባሕር ዳር፡ ጥር 08/2013 ዓ.ም (አብመድ) ሰሜን ሸዋ ዞን ደብረሲናን አልፈው የሚሄዱ የህዝብ መጓጓዣ መኪኖች ደብረሲና ሲደርሱ ተጓዦች በመስኮት በኩል ዘወር ካሉ ሴቶች በጣእም ያዘጋጁትን ቆሎ በስፌትና በመስፈሪቸው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

Trying treason: The case of MG Gebremedhin Fikadu et al.

Seventeen Tigrayan military officers have been accused of treason. The jury is out as to whether their case will be tried in a military or civil court. Major-General Gebremedhin Fikadu and 16 other...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መሰረት መስቀሌ በሴቶች እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች አመርቂ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀላባ ዞን በዌራ ወረዳ በ2ኛ ጮሮቆ ቀበሌ በሴቶች የተሰሩ ሥራዎች የመስክ ጉብኝትና የልምድ ልውውጥ ተደረገ፡፡ በመድረኩ የብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መሰረት መስቀሌ፣ ምክትል ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መስከረም አበበ፣ የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስትር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሁሉም በሀገር ነው. ..!!! (ወሰን ሰገድ ገ/ኪዳን)

ወሰን ሰገድ ገ/ኪዳን ሳቅ ፈገግታ ደስታን ሁሌ የምናየው፣ሁሌ የምናየው፤ ሀገር በነፃነት ኮርታ ስትኖር ነው፣ ሁሉም የሚያምረው፤  ፩ ከላይ ያነበባችሁት በጥላሁን ገሰሰ አንደበት የናኘ ዘመን አይሽሬ የዘፈን ግጥም ነው፡፡ ቢደመጥ፣ ቢደመጥ አይሰለችም፡፡ ሀገርን ያህል ነገር አቅፎ የያዘ የጥበብ ሥራ ነውና፡፡ የግጥሙ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኢትዮጵያን በቀጣይ 10 ዓመታት የአፍሪካ የብልፅግና ተምሳሌት ለማድረግ ተመራቂ ተማሪዎች በሀገሪቱ ልማት በመሳተፍ...

ኢትዮጵያን በቀጣይ 10 ዓመታት የአፍሪካ የብልፅግና ተምሳሌት ለማድረግ ተመራቂ ተማሪዎች በሀገሪቱ ልማት በመሳተፍ የድርሻቸውን እንዲወጡ የጠቅላይ ሚንስትሩ የደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ጥሪ አቀረቡ፡፡ ባሕር ዳር፡ ጥር 08/2013 ዓ.ም (አብመድ) የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ጊዜ በተለያዩ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

Tebabu Assefa, Sara Mussie Brief Congress on Benefit Corp for Africa at...

Tebabu Assefa and Sara Mussie. (Photo: Maryland State Arts Council) Tadias MagazineBy Tadias Staff Updated: September 10th, 2017 New York (TADIAS) – The husband and wife team of Tebabu Assefa and Sara...

View Article


ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን  የከተራና የጥምቀት በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበር ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በመላው ኢትዮጵያ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የከተራና የጥምቀት በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበር የፌዴራል፣ የክልል፣ የአዲስ አበባና የድሬደዋ ፖሊስ ኮሚሽኖች እንዲሁም የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና ሌሎች የጸጥታና የፍትህ አካላት በቂ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የፖለቲካ ሽግግሩ በታሰበው ልክ ለውጥ እያመጣ አለመሆኑን የፖለቲካ ምሁራን ተናገሩ።

የፖለቲካ ሽግግሩ በታሰበው ልክ ለውጥ እያመጣ አለመሆኑን የፖለቲካ ምሁራን ተናገሩ። ባሕር ዳር፡ ጥር 08/2013 ዓ.ም (አብመድ) የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታና በህዝቦች መካከል አብሮነትን መገንባት ላይ ዓላማ ያደረገ የውይይት መድረክ በባሕርዳር እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የምሁራን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የማህበረሰብ...

View Article


የንግዱ ማህበረሰብ ህግን አክብሮ በተረጋጋ ሁኔታ እንዲንቀሳቀስ የከተማ አስተዳደሩ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግዱ ማህበረሰብ በህግን አክብሮ በተረጋጋ ሁኔታ እንዲንቀሳቀስ የከተማ አስተዳደሩ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ ። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት  ሰጪ ተቋማት...

View Article

Ethiopian security forces kills attackers allegedly behind string of...

Ethiopia’s Federal Integrated Task-Force, which is in charge of ending attacks against civilians in different districts of Metekel Zone in Benshangul-Gumuz Region, said it has killed a large number of...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በምንጃር ሸንኮራ የጥምቀት በዓል በድምቀት ይከበራል፤የወንዙ ሥሪት አምሳለ ዮርዳኖስ መሆኑ ደግሞ ለበዓሉ ልዩ ድባብ...

በምንጃር ሸንኮራ የጥምቀት በዓል በድምቀት ይከበራል፤የወንዙ ሥሪት አምሳለ ዮርዳኖስ መሆኑ ደግሞ ለበዓሉ ልዩ ድባብ ያጎናጽፈዋል፡፡ ባሕር ዳር፡ ጥር 08/2013 ዓ.ም (አብመድ) የጥምቀት በዓልን ለማክበር ወደ ሥፍራው የሚያቀኑ እንግዶችን በአግባቡ ተቀብሎ ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኑን የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አስታወቀ።...

View Article
Browsing all 8076 articles
Browse latest View live